የ2016 ዓ.ም ዓመታዊው የጥቅምት መድኃኔዓለም ክብረ በዓል በስቶክሆልም ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም መንበረ ጵጵስና ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ተከበረየጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጥንተ ሥቅለት መታሰቢያ የጥቅምት መድኃኔዓለም ክብረ በዓል በስቶክሆልም ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም መንበረ ጵጵስና ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ተከበረ:: Read more https://eotc-scandinavia.org/a/wp-content/uploads/Screenshot-2023-11-08-at-23.07.12.png 231 400 Abel Yohannes https://eotc-scandinavia.org/a/wp-content/uploads/eotc-scandinavia-logo.png Abel Yohannes2023-11-08 22:12:442023-12-27 15:14:29የ2016 ዓ.ም ዓመታዊው የጥቅምት መድኃኔዓለም ክብረ በዓል በስቶክሆልም ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም መንበረ ጵጵስና ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ተከበረ
ማኅሌተ ጽጌ ወደ ፊንላንድኛ ቋንቋ ተተርጉሞ ተመረቀ!የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለማኅሌት አገልግሎት ከምትጠቀምባቸው መጻሕፍት መካከል አንዱ የሆነው የማኅሌተ ጽጌ መጽሐፍ ወደ ፊንላንድኛ ቋንቋ ተተርጎመ። Read more https://eotc-scandinavia.org/a/wp-content/uploads/photo1696409176-1-482x705-cover.jpg 544 400 Abel Yohannes https://eotc-scandinavia.org/a/wp-content/uploads/eotc-scandinavia-logo.png Abel Yohannes2023-10-04 18:10:072023-10-08 19:22:24ማኅሌተ ጽጌ ወደ ፊንላንድኛ ቋንቋ ተተርጉሞ ተመረቀ!
በሉንድ ደብረ ምጥማቅ ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የመስቀል ደምራ በዓል በድምቀት ተከበረ፡፡የ2016 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓልን ለማክበር ምእመናን ወምእመናት እንዲሁም ወጣቶች ከለንድና አካባቢው የተገኙ ሲሆን የመርሃ ግብሩም ፀሎት ከተጠናቀቀ በኋላ የያሬዳዊ ዜማ በአባቶችና በዲያቆናት ታጅቦ ቀርቧል፡፡ የሰንበት ትምህርት ቤቱ መዘምራን ከምእመናን እናቶች አባቶችና ወጣቶች ጋር በመሆን በዓለን የተመሇከቱ መዘሙራትን አቅርበዋል፡፡ Read more https://eotc-scandinavia.org/a/wp-content/uploads/Screenshot-2023-09-30-at-12.56.36-1030x582-cover.png 464 463 Abel Yohannes https://eotc-scandinavia.org/a/wp-content/uploads/eotc-scandinavia-logo.png Abel Yohannes2023-09-30 11:03:052023-10-08 19:15:39በሉንድ ደብረ ምጥማቅ ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የመስቀል ደምራ በዓል በድምቀት ተከበረ፡፡
የ2016 ዓ.ም ዓመታዊው የጥቅምት መድኃኔዓለም ክብረ በዓል በስቶክሆልም ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም መንበረ ጵጵስና ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ተከበረ
የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጥንተ ሥቅለት መታሰቢያ የጥቅምት መድኃኔዓለም ክብረ በዓል በስቶክሆልም ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም መንበረ ጵጵስና ቤተ ክርስቲያን በድምቀት ተከበረ::
ማኅሌተ ጽጌ ወደ ፊንላንድኛ ቋንቋ ተተርጉሞ ተመረቀ!
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለማኅሌት አገልግሎት ከምትጠቀምባቸው መጻሕፍት መካከል አንዱ የሆነው የማኅሌተ ጽጌ መጽሐፍ ወደ ፊንላንድኛ ቋንቋ ተተርጎመ።
በሉንድ ደብረ ምጥማቅ ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን የመስቀል ደምራ በዓል በድምቀት ተከበረ፡፡
የ2016 ዓ.ም የመስቀል ደመራ በዓልን ለማክበር ምእመናን ወምእመናት እንዲሁም ወጣቶች ከለንድና አካባቢው የተገኙ ሲሆን የመርሃ ግብሩም ፀሎት ከተጠናቀቀ በኋላ የያሬዳዊ ዜማ በአባቶችና በዲያቆናት ታጅቦ ቀርቧል፡፡ የሰንበት ትምህርት ቤቱ መዘምራን ከምእመናን እናቶች አባቶችና ወጣቶች ጋር በመሆን በዓለን የተመሇከቱ መዘሙራትን አቅርበዋል፡፡